በተደጋጋሚ የሚጠየቁ ጥያዌዎች
- የከተማ ግብርና
- በእንዱስትሪ
- በኮንስትራክሺን ዘርፍ
- በሆቴል ቱሪዝም
- በማሀበራዊ አገልግሎት
- የግብርናማምረቻዎችአቅርቦትወዘተ የመሳሰሉት ናቸው፡፡
- የዐዋጭነት ጥናት (ለኢንዱስትሪ)
- መታዎቂያ ኮፒ
- ክላሰር
- ሁለት ጉርድ ፎቶ ግራፍ
- ብር 600 ብር
- በወኪል ከሆነ ህጋዊ የውክልና ማስረጃ
- በማህበር ከሆነ የመመስረቻ ጽሁፍና የመተዳደሪያ ደንብ
- በኢንዱስትሪና በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ለሚሰማራ ተስማሚ አካባቢ መሆኑ፤
- የተሟላ መሰረተ ልማት ያለ መሆኑ፤
- ለኢንዱስትሪው ግብአት የሚሆን ጥሪ እቃ ያለ መሆኑ፤
- ከሱዳን ጋር የሚያገናኝ ደረቅ ወደብ ተጠቃሚ መሆኗ፤
- የተማረ የሰው ኃይል ያለ መሆኑ፤
- ኢንዱስትሪ መንደር ላይ የተገነባ ሸድ ያለ መሆኑ፤
- የቱሪዝምና የንግድ ከተማ መሆኑ፤
- የፋሲል ቤተ መንግስት ፣ አድባራትና መስጊዶች መገኛ ከተማ መሆኗ፤
- ተስማሚ የአየር ንብረት ያለ መሆኑ፤
- የራስ ዳሽን ተራራና ብርቅየ አራዊቶች መገኛ መሆኗ፤
- ሰፊ የገበያ አጋጣሚ መኖሩና ሌሎችም ናቸው፡፡
- ፈቃዱን በማታለል ከሆነ ያወጣው
- የተፈቀደውን ማበረታቸ ከታለመለት ውጭ አውሎት ከተገኘ
- ፍቃዱን በጊዜው ካላሳደሰ ፕሮጀክቱ ያለበትን ሁኔታ በ3 ወሩ ሪፖርት ማድረግ ካልቻለ
- ፕሮጀክቱን አጠናቆ በወቅቱ ወደ ስራ ካልገባ
አድራሻ
- ፋሲል ክፍለ ከተማ፣ ጎንደር፣ ኢትዮጵያ
- +251 58 111 0904 / +251 918 7776 09
- Fax: +251 58 111 0904
- investment@cityofgondar.com